በ ማይክል ጆርጂ ተፅፎ በ Horn Anarchists ተተረጎመ Download PDF ሃምዴት ፣ ሱዳን (ሮይተርስ) – ወጣቷ ቡና ሻጭ ተከዜ ወንዝ ላይ አንድ ኢትዮጵያዊ ወታደር ከቤተሰቧ እና ወዳጆችዋ ጋር እንደነጠላት እና ለይቶ ወስዷት አስጨናቂ ምርጫ እንደሰጣት ትናግራች፡፡ የ 25 ዓመቷ ወጣት ከኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ተሰዳ አሁን ባለችበት በሱዳን ሃምዳዬት የስደተኞች ካምፕ ለሮይተርስ “’ምረጪ – ወይ እገልሻለሁ …
Continue reading ““ምረጪ – ወይ እገልሻለሁ ወይ እደፈርሻለሁ”- በኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ የጥቃት ክሶች ተበራከቱ”